29/07/2019
አስደሳች ዜና ለተጓዦች
በመጀመሪያ ለሳውዲ አረቢያ ሀገር ተጓዦች በሙሉ እንኳን ደስ አላቹ እያለ በሙመይዝ በውጭ ሀገር አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኃላ/የተ/የግል ማህበር በኩል ወደ ሳውዲ አረቢያ ለሚጋዙ ሠራተኞች በሙሉ አስደሳች ዜና ይዞላቹ በድጋሜ ቀርበዋል፡፡ ከዚህ በፊት ኤጀንሲው ለተጋዦች ያበሰራቸውን ጥሩ ዜናዎች እንዳለ ሆኖ አሁንም የተለመደውን ጥሩ ዜና ይዞ ቀረበዋል፡፡ ይህውም የአሁኑ የፊታችን ሐሙስ ማለትም በቀን 25/11/2011 ዓ/ም እዚሁ አዲስ አበባ በሚገኘው ቢሮዓችን ማለትም ኃ/ጎርጊስ ድልድል በሚገኘው ኩርቱ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 611 ሀ/ለ በሚገኘው ቢሮዓችን በሳውዲ አረቢያ ከሚገኘው ካምፓኒያችን መተው ኢንተርቪው ስለሚያድርጉና መስፈርቱን ለሚያማሉ ተጋዦች ወዲያውኑ ኦን ላይን ቪዛ ስለሚሰጥ ከዚህ በፊት በኤጄንሲያችን የተመዘገባቹም ሆነ ለአዲሶች ሐሙስ ኢንተርቪው ስላለ ቢሮዓችን ብቅ ብላቹ ኢንተርቪውን የምትወስዱ መሆኑን ከወዲሁ በደስታ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
ለበለጠ መረጃ ( 0111-26-74-67 ወይም 0925907271 ወይም 0924903594 መጠየቅ ይቻላል፡፡
ከሙመይዝ በውጭ ሀገር አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኃላ/የተ/የግል ማህበር