FR Foreign Employment Agency

FR Foreign Employment Agency የውጭ አገር ስራ አገናኝ Foreign Employment Agency

28/08/2019

በህገ ወጥ መንገድ ወደ ተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሄዱ 30ሺህ ዜጎች ህጋዊ ፍቃድ ተሰጣቸው

**********************

ከዚህ ቀደም በህገ ወጥ መንገድ ወደ ተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሄዱ 30ሺህ ኢትዮጵያውያን ባሉበት ሀገር ላይ ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ እንደተሰጣቸው የሰራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ሚኒስቴር መስርያቤቱ ዛሬ ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የመጡ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ባደረገው የውይይት መድረክ ላይ የተገኙት የሰራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ እንዳሉት ከሀገራቱ ባለስልጣናት ጋር በተደረገ ግንኙነት መሰረት በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሄዱ 30ሺህ ዜጎች ህጋዊ ፍቃድ ተሰጥቷቸዋል፡፡

እንደ ዶክተር ኤርጎጌ ገለፃ ከዚህ በፊት በሀገወጥ መንገድ ለሄዱት ዜጎች የተሰጠው ህጋዊ ፈቃድ ቢያስደስታቸውም ከዚህ በኋላ በሀገ ወጥ መንገድ ለሚሄዱ ዜጎች ምንም አይነት ምህረት እንደማይደረግና ሲያዙም ቀጥታ ወደ ሀገር ቤት እንደሚመለሱ መናገራቸውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘገባ ያመለክታል፡፡

አዲስ ፓስፖርት ለማውጣትም ሆነ፣ ለማሳደስ ለምትፈልጉ የቀበሌ መታወቂያና የልደት ሰርተፍኬት ብቻ በመያዝ ማውጣት ትችላላችሁ!!!
16/08/2019

አዲስ ፓስፖርት ለማውጣትም ሆነ፣ ለማሳደስ ለምትፈልጉ የቀበሌ መታወቂያና የልደት ሰርተፍኬት ብቻ በመያዝ ማውጣት ትችላላችሁ!!!

16/08/2019
07/08/2019
የሳውዲ ኤምባሲ የመጀመሪያውን የቤት ሰራተኛ ቪዛ በዛሬው እለት መቷል!!!
29/07/2019

የሳውዲ ኤምባሲ የመጀመሪያውን የቤት ሰራተኛ ቪዛ በዛሬው እለት መቷል!!!

ከሳውዲ አረቢያ ኤምባሲ!!!
28/07/2019

ከሳውዲ አረቢያ ኤምባሲ!!!

በህጋዊ የስራ ስምሪት ወደ ካታር የመጀመሪያው በረራ ተደርጓል።
06/07/2019

በህጋዊ የስራ ስምሪት ወደ ካታር የመጀመሪያው በረራ ተደርጓል።

በኤጀንሲያችን ለተመለመሉ ሰራተኞች አሻራ መላክ ጀምረናል!!!
20/04/2019

በኤጀንሲያችን ለተመለመሉ ሰራተኞች አሻራ መላክ ጀምረናል!!!

አዲስ ዘመን ጋዜጣ ቁጥር 187 መጋቢት 7 ቀን 2011 ገፅ 30።
19/03/2019

አዲስ ዘመን ጋዜጣ ቁጥር 187 መጋቢት 7 ቀን 2011 ገፅ 30።

Address

መሳለሚያ
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when FR Foreign Employment Agency posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category