Ethio Jobs Portal

Ethio Jobs Portal A page for all job vacancy in ethiopia

Addis Zemen is an Ethiopian Amharic portal published by FDRE
(1)

ተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ።😭💔
16/01/2026

ተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ።😭💔

  Announcements Wegagen Bank S.C.  Invites competent and qualified candidates for the following positions.1. Manager, Tr...
21/12/2025

Announcements
Wegagen Bank S.C. Invites competent and qualified candidates for the following positions.

1. Manager, Treasury sales Desk (Re-Advertised).
2. Manager, Trading Desk (Re-Advertised)
3. Branch Manager III (Re-Advertised)
4. Branch Manager - IV (Re-Advertised)
5. Branch Manager - IV
6. Sr. Electrical Engineer (Re-Advertised)
7. Junior Secretary

Please visit the below link to our website for the details:
https://www.wegagen.com/Vacancy
Deadline: Saturday December 27, 2025

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ  ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
20/12/2025

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ

ዲቪ ታገደ በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ እና በሚኒስትር ክሪስቲ ኖም ውሳኔ የዲቪ (DV) የቪዛ ፕሮግራም በአፋጣኝ እንዲታገድ ተወስኗል። ለውሳኔው መነሻ የሆነው በብራውን ዩኒቨርሲቲ ጥ...
19/12/2025

ዲቪ ታገደ

በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ እና በሚኒስትር ክሪስቲ ኖም ውሳኔ የዲቪ (DV) የቪዛ ፕሮግራም በአፋጣኝ እንዲታገድ ተወስኗል። ለውሳኔው መነሻ የሆነው በብራውን ዩኒቨርሲቲ ጥቃት ፈጽሞ ሰዎችን የገደለው ግለሰብ ወደ አሜሪካ የገባው በዚህ ፕሮግራም መሆኑ በመረጋገጡ ነው።

Vacancy December 20250 years experienceEthiopian Shipping and Logistics service የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፓርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅ...
13/12/2025

Vacancy December 2025
0 years experience
Ethiopian Shipping and Logistics service
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፓርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት

30 person (Position)

Vacany dec. 2025Salary: 30,000 ETBNumber of Positions: 15Oromia Technology Authority Ethio Jobs Portal
05/12/2025

Vacany dec. 2025
Salary: 30,000 ETB
Number of Positions: 15

Oromia Technology Authority
Ethio Jobs Portal

New vacancy, December 2025 Addis Ababa More than 80 positions የቅጥር ማስታወቂያ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በታች በተገለፁት  ክፍት የስራ መ...
04/12/2025

New vacancy, December 2025 Addis Ababa
More than 80 positions
የቅጥር ማስታወቂያ

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ጎተራ በሚገኘዉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ጥሪ እናቀርባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
ሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !
————————
ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህር -ገፆችን ይጎብኙ ይወዳጁን .......
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/

For All graduates including Engineeringበሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን ዝርዝር በ2018ዩኒቨርሲቲ ገብተው ...
04/12/2025

For All graduates including Engineering

በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን ዝርዝር በ2018ዩኒቨርሲቲ ገብተው ስነዘዴ ተምረው ማስተማር የሚችሉ የትምህርት አይነቶች ሲሆኑ ዲግሪ ኑሯችሁ ስራ ያላገኛችሁ ቀኑ ሳያልፍ ተመዝገቡ

ማስታወቂያ

በተለያዩ የትምህርት መስኮች ተመርቃችሁ ለመምህርነት ሙያ ማመልከት ለምትፈልጉ

ቀደም ሲል በወጣው መመልመያ መስፈርት መሰረት ለመመዝገብ የምትፈልጉ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶችና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን በትምህርት ሚኒስቴር ዌብሳይት ላይ በዚህ ሊንክ https://shorturl.at/ORED9 በመግባት “የትምህርት ዓይነትና ተዛማች የትምህርት መስኮች” የሚለውን download በማድረግ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ገልጸን፤ የ5 ዩኒቨርስቲዎችን የመመዝገቢያ ሊንኮች ማሳወቃችን ይታወሳል፤

ከተገለጹት 5 ዩኒቨርስቲዎች በተጨማሪ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ መመዝገብ የሚቻል ሲሆን ለመመዝገብ የምትፈልጉ አመልካቾች በዚህ ሊንክ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdRwj89yQ50AiUeZZeDe8tr8aJ5GQZO4B0IqUVJzJJCNJzWPQ/viewform በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

vacancy for teachers nov. 2025Harari Region
28/11/2025

vacancy for teachers nov. 2025

Harari Region

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ!በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮንስትራክሽን ልማት ቢዝነስ ዘርፍ ከዚህ በታች ለተገለጹ የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ...
27/11/2025

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ!

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮንስትራክሽን ልማት ቢዝነስ ዘርፍ ከዚህ በታች ለተገለጹ የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
*****************************************************************
1. የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ ስትራክቸራል ኢንጅነር
ደረጃ:-14
ብዛት:-1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት:-በስትራክቸራል/ሲቪል ኢንጅነሪንግ
የትምህርት ደረጃ:-ማስተርስ/ባችለር ዲግሪ
የስራ ልምድ:-4/6 ዓመት
የቅጥር ሁኔታ:-በቋሚነት
የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
*******************************************************************
2. የስራ መደቡ መጠሪያ :- ኤም ኢ ፒ ስራ አስኪያጅ
ደረጃ:-15
ብዛት:-1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት:-በመካኒካል፣ በኤሌክትሮ መካኒካል ምህንድስና ወይም ተዛማጅ
የትምህርት ደረጃ:-ማስተርስ/ባችለር ዲግሪ
የስራ ልምድ:-6/8 ዓመት
የቅጥር ሁኔታ:-በቋሚነት
የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
*******************************************************************
3. የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ ኤሌክትሮ ሜካኒካል ባለሙያ
ደረጃ:-14
ብዛት:-1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት:-በመካኒካል፣ በኤሌክትሮ መካኒካል ምህንድስና ወይም ተዛማጅ
የትምህርት ደረጃ:-ማስተርስ/ባችለር ዲግሪ
የስራ ልምድ:-4/6 ዓመት
የቅጥር ሁኔታ:-በቋሚነት
የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
********************************************************************
4. የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ ሀይዌይ ኢንጅነር
ደረጃ:-14
ብዛት:-1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት:-በሲቭል/ሀይዌይ ኢንጅነሪንግ እና ተዛማጅ
የትምህርት ደረጃ:-ማስተርስ/ባችለር ዲግሪ
የስራ ልምድ:-4/6 ዓመት
የቅጥር ሁኔታ:-በቋሚነት
የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
********************************************************************
5. የስራ መደቡ መጠሪያ :- ከፍተኛ ሲቭል መሀንዲስ
ደረጃ:-14
ብዛት:-1
ተፈላጊ የትምህርት አይነት:-በሲቭል ምህንድስና፣ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ወይም ተዛማጅ
የትምህርት ደረጃ:-ማስተርስ/ባችለር ዲግሪ
የስራ ልምድ:-4/6 ዓመት
የቅጥር ሁኔታ:-በቋሚነት
የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
ማሳሰቢያ፣
• የምዝገባ ሁኔታ፡ በኦን ላይን፡- https://forms.gle/cbUL3VMn5noakKpj6
• ለሥራ መደቡ የሚያስፈልጉ የትምህርት ፤ሥራ ልምድ እና ሌሎች ማስረጃዎች ወደ ፒዲኤፍ/pdf በመቀየር በአንድ ፋይል ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
• ደመወዝ ፡- በኮርፖሬሽኑ ደመወዝ ስኬል መሰረት
• የምዝገባ ቀን ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ፡፡
• አመልካቾች ከስራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ የሆነ የስራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• ከግል ድርጅቶች የሚቀርብ ስራ ልምድ ግብር መከፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

ስልክ ቁጥር 0118 72 24 20
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን



























በዌብሳይት - https://ipdc.gov.et/
በፌስቡክ - https://www.facebook.com/IPDCEthiopiaofficial
በትዊተር (ኤክስ) - https://x.com/EthiopiaIpdc
በቴሌግራም - https://t.me/ipdcofficial
በሊንክድ ኢን - https://www.linkedin.com/company/ipdcethiopiaofficial
በኢንስታግራም - https://www.instagram.com/ipdc_et
በዩቲዩብ - https://www.youtube.com/
በቲክቶክ - https://www.tiktok.com/
በቴሌግራም ቦት፡- https://t.me/ipdctchatbot
በዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCUHKJP21D0s3OEB30

National Election Board of Ethiopia NEBE የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም.  ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ  ...
27/11/2025

National Election Board of Ethiopia NEBE የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ “በምርጫ ክልል አስፈጻሚነት” 2,313 አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር አስቦ 131,798 አመልካቾች በድረ-ገጹ ላይ ተመዝግበዋል።

ይኽንንም ተከትሎ ቦርዱ በቅጥር ማስታወቂያው ላይ ከተጠቀሱት መሥፈርቶች በተጨማሪ፤ ከአመልካቾች ውስጥ በ6ተኛ ጠቅላላ ምርጫ፣ ቦርዱ ባስፈጸማቸው ሕዝበ ውሣኔዎች እንዲሁም በቀሪና በድጋሚ ምርጫ ከፍተኛ አፈጻጸም ላሳዩት አመልካቾች እና በትምህርት ዝግጅታቸው አይ.ሲ.ቲ፣ ሕግ፣ አስተዳደርና ሌሎች የማኅበራዊ ሣይንስ ዘርፎችን ላጠኑ አመልካቾች በተለይም ለሴቶች ቅድሚያ ሰጥቶ መልምላል።
በአሁን ሰዓት ከ131,798 አመልካቾች ውስጥ ከላይ የተጠቀሱት መሥፈርቶችን ያሟሉ 6,610 አመልካቾችን ለይቶ የጽሑፍና የቃል ፈተና በመስጠት ላይ ነው።

ከላይ የተጠቀሱትን መሥፈርቶች እንዲሁም የጽሑፍና የቃል ፈተናውን ያለፉትን አስፈጻሚዎች ዝርዝር፤ ቦርዱ ከዚኽ ቀደም በነበረው የአሠራር ሥርዓትና በጊዜ ሠሌዳው መሠረት ዝርዝራቸውን በምርጫ ለሚወዳደሩ ፖለቲካ ፓርቲዎች በመላክ ገለልተኝነታቸውን የማስተቸት ሥራ የሚሠራ ይሆናል።

ቦርዱ ለምርጫ ክልል አስፈጻሚነት ያመለከቱትን 131,798 አመልካቾች ሁሉ የሚያመሰግን ሲሆን፤ ቀጣይ በሚኖረው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሣታፊ በሚጠይቀው "የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች" ምልመላ ላይ እንዲሣተፉ ከወዲሁ ያሳውቃል።

ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚሣተፉ የምርጫ ክልል አስፈጻሚዎች የብቃት ማረጋገጫ የምዘና ፈተና መስጠት ጀመረ  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ያወጣውን የቅ...
27/11/2025

ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚሣተፉ የምርጫ ክልል አስፈጻሚዎች የብቃት ማረጋገጫ የምዘና ፈተና መስጠት ጀመረ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ያወጣውን የቅጥር ማስታወቂያ ተከትሎ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ “በምርጫ ክልል አስፈጻሚነት” ለመሣተፍ ፍላጎት ያላቸው አመልካቾችን በድኅረ-ገጽ ላይ የምዝገባ አማራጭ መመዝገቡ ይታወቃል። ቦርዱ የቅድመ ምዘናውን መሥፈርት ያለፉ አመልካቾችን ገለልተኝነት፣ ብቁነት እንዲሁም ምርጫውን በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት የማስተባበር ዐቅማቸውን በቃልና በጹሑፍ ፈተና በመመዘን ብቁ የሆኑትን የመለየት ሥራ በመሥራት ላይ ያለ ሲሆን፤ ይኽውም በክልሎች እና በሁለቱ ከተማ መስተዳድሮች በመካሄድ ላይ ነው።

ቁሳቁሶችን ለምርጫ ጣቢያዎች ማሠራጨት፣ ምርጫ ጣቢያዎች ተግባራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውን መቆጣጠር፣ በሕጉ አግባብ የሚቀርቡና በምርጫ ክልል ደረጃ መፍትሔ ሊሰጣቸው የሚችሉ ቅሬታዎችን በመለየት ውሣኔ መስጠት እንዲሁም ከምርጫ ጣቢያዎች የሚመጡ የምርጫ ውጤቶችን በማዳመርና በማረጋገጥ ጊዜያዊ ውጤቶችን ለሕዝብ ይፋ የማድረግ ሥራ የምርጫ ክልል አስፈጻሚዎቹ ከሚኖሯቸው ኃላፊነቶች ውስጥ ይጠቀሳሉ።

For English readers use the link: https://nebe.org.et/en/node/1210

Address

Addis Ababa
0000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Jobs Portal posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category