21/04/2026
https://www.facebook.com/share/p/1CncDSy26R/
የማ/ኢ ክልል በሆሳዕና እና በወልቂጤ ማዕከል የዞን ትምህርት ባለሙያ 250-280 የአሜሪካ ዶላር ወርሃዊ ደመወዝ በኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና እና በወልቂጤ ማዕከል የዞን ትምህርት / Zonal Education Officers - Hossana and Wolkitie Education Development Trust (EDT) ባለሙያ በኮንትራት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
ደመወዝ እና ጥቅማጥቅሞች
- 250-280 USD ወርሃዊ ደመወዝ
- የጤና መድን (ለሰራተኛና ቤተሰብ)
- Provident Fund መዋጮ
- የትራንስፖርት አበል
የሥራ ቦታ፦ ሆሳዕና እና ወልቂጤ ከተሞች
የመመዝገቢያ ቀናት፦
ከሚያዚያ 13-23/2018 ዓ.ም
🔗 ለመመዝገብ፦
https://careers.educationdevelopmenttrust.com/vacancies/3440/zonal-education-officers--hossana-and-wolkitie.html
ዝርዝር መስፈርቶች ከላይ በተያያዘው ሊንክ በመግባት ዝርዝር መስፈርቶችን በማየት፣ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኦንላይን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።