ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች

ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች በዚህ ገጽ በየቀኑ የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎች፣ ጨረታዎች እና ሌሎች ልዩ ልዩ ትኩስ ማስታወቂያዎች ይቀርቡበታል።
(12)

ተጨማሪ የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎችን ለመቅጠር የወጣር ማስታወቂያየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎችን በመመልመል ላይ መሆኑ ይታወቃል። ቦርዱ ...
10/02/2026

ተጨማሪ የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎችን ለመቅጠር የወጣር ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎችን በመመልመል ላይ መሆኑ ይታወቃል። ቦርዱ ከታች በተዘረዘሩት በአማራ ክልል በሚገኙ ምርጫ ክልሎች ላይ መሥፈርቱን የሚያሟሉ ተጨማሪ የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎችን በመመልመል መቅጠር ስለሚፈልግ፤ የተያያዘውን ማስፈንጠሪያ https://nebe-election.org/recruitment በመጠቀም ከዛሬ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ የካቲት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል። በምርጫ ክልል ጽ/ቤት ደረጃ ምዝገባ የሚካሄድበትን ቀን ቦርዱ ወደፊት ያሳውቃል።

የምልመላ መሥፈርት፡-

• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣

• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣

• የትምህርት ዝግጅት፦ 12ኛ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣

• የሥራ ቦታ፦ ቦርዱ በሚያቋቁማቸው የምርጫ ጣቢያዎች፣

• የክልሉን የስራ ቋንቋ መናገር እና መጻፍ የሚችሉ

• የሥራ ቆይታ ፦ ለሁለት ወር፣

• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም.

የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የመምህራን እና ቴክኒካል አሲስታንስ የስራ ማስታወቂያ
26/01/2026

የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የመምህራን እና ቴክኒካል አሲስታንስ የስራ ማስታወቂያ

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የስራ ማስታወቂያ
24/01/2026

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የስራ ማስታወቂያ

እንኳን ለጥምቀት  በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የደስታ ይሁንላችሁ!
18/01/2026

እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የደስታ ይሁንላችሁ!

ትላንት ማለዳ በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አካባቢ የታየው ትዕይንት ልብን የሚሰብርና የሀገራችንን ትልቁን ማህበራዊ ህመም ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ባለስልጣኑ ለ48 ክፍት የስራ መ...
18/01/2026

ትላንት ማለዳ በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አካባቢ የታየው ትዕይንት ልብን የሚሰብርና የሀገራችንን ትልቁን ማህበራዊ ህመም ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ባለስልጣኑ ለ48 ክፍት የስራ መደቦች ብቻ ባወጣው ጥሪ መሰረት፣ ስራ ፍለጋ የወጣው በሺዎች የሚቆጠር ወጣት አካባቢውን አጥለቅልቆት አርፍዷል። ይህ ምስል ዝም ብሎ ሰልፍ አይደለም፤ ይልቁንም በወጣቶቻችን ትከሻ ላይ ያለውን የኑሮ ጫና እና የስራ ጥማት በግልፅ የሚናገር ትልቅ አዋጅ ነው።
​ጥቂት የማይባሉ ወጣቶች ለዚያች ለአንዲት የስራ እድል ሲሉ ማለዳውን ብርዱን ተቋቁመው በሰልፍ ሲጠበቁ አርፍደዋል። ነገር ግን ለ48 ወንበሮች በሺዎች የሚቆጠሩ መመዝገባቸው፣ በሀገራችን ያለው የስራ አጥነት ችግር ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ያሳያል። ወጣቱ ዝግጁ ነው፣ ጉልበትና እውቀት አለው፤ የሚጎድለው ግን ያንን አቅሙን የሚጠቀምበት መድረክ ነው። ይህ ትዕይንት ለፖሊሲ አውጭዎች ትልቅ የቤት ስራ የሚሰጥ ነው።
​ስራ አጥነት የቁጥር ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅ ክብርና ተስፋ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያለውን ሰፊ ክፍተት ለመሙላት መደበኛ ከሆነው አሰራር ወጣ ያለ እና ወጣቱን በተግባር ተጠቃሚ የሚያደርግ መፍትሄ ከመቼውም ጊዜ በላይ ያስፈልጋል። የእነዚህን ወጣቶች አይን ስንመለከት፣ ነገን በተሻለ ተስፋ እንዲጠብቁ የሚያደርግ ተግባራዊ እርምጃ መጠበቃችን ተገቢ ነው።
@ኢትዮ ሊድ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ....///......የሥራ መደብ፡ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ አድራጊ ቴክኒሻን I (Technician I EV Battery Charger)የትምህርት ደረጃ፡ ኮሌጅ ዲፕሎ...
16/01/2026

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ....///......
የሥራ መደብ፡ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ አድራጊ ቴክኒሻን I (Technician I EV Battery Charger)

የትምህርት ደረጃ፡ ኮሌጅ ዲፕሎማ/TVET 10+3 ወይም በደረጃ 4 በአውቶሞቲቭ ኤሌክትሪካል/ኤሌክትሮኒክስ ወይም አውቶሞቲቭ ኤሌክትሮ ሜካኒካል የተመረቀ።
ልዩ መስፈርት፡ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ የሚችል።
የሥራ ልምድ፡ አይጠይቅም (0 ዓመት)።
የምዝገባ ቦታ፡ ኮተቤ ብረታ ብረት ፋብሪካ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት፣ የሰው ኃይል ቅጥርና ምደባ ቢሮ (በአካል በመገኘት)

ለበለጠ መረጃ በድረ ገጻችን https://www.eep.com.et/?amh-announcement=ክፍት-የሥራ-ቦታ-ማስታወቂያ መመልከት ይችላሉ።

💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”

07/01/2026

እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደርሳችሁ!
መልካም በዓል!

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን (ለመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር) ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ። በክፍት ቦታዎች መወዳደር የምትፈልጉ ፤ ዝርዝር መ...
07/01/2026

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን (ለመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር) ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።

በክፍት ቦታዎች መወዳደር የምትፈልጉ ፤ ዝርዝር መረጃውን ከታች ከተቀመጠው ሰንጠረኝ ይመልከቱ!

ለመመዝገብ ደግሞ መስፈንጠሪያውን ( ሊንኩን) ይጠቀሙ።

መልካም እድል!

የምዝገባ አድራሻ፦ https://forms.gle/nJD7Z51ekJYSH3uZ8

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስራ ማስታወቂያ
05/01/2026

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስራ ማስታወቂያ

የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች ቅጥር ማስታወቂያየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም.  ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገ...
29/12/2025

የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች ቅጥር ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ጣቢያ ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል።

በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ https://nebe-election.org/recruitment በመጠቀም ከታኅሣሥ 19 እስከ ታኅሣሥ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል።

የምልመላ መሥፈርት፡-

• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣
• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣
• የትምህርት ዝግጅት፦ 12ኛ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣
• የሥራ ቦታ፦ ቦርዱ በሚያቋቁማቸው የምርጫ ጣቢያዎች፣
• የክልሉን የስራ ቋንቋ መናገር እና መጻፍ የሚችሉ
• የሥራ ቆይታ ፦ ለ2 ወር፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ታኅሣሥ 19 ቀን 2018 ዓ.ም.

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ39 የስራ መደቦች ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል።
29/12/2025

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ39 የስራ መደቦች ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል።

የንብ ባንክ የስራ ማስታወቂያ
29/12/2025

የንብ ባንክ የስራ ማስታወቂያ

Address

Amhara
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች:

Share